በጋምቤላ ከተማ አምስት ነባር ብሔረሰቦች ሲኖሩ በተጨማሪም ከመሀል ሀገር የመጡ የተለያዩ ብሔረሰቦች በከተማዋ ተሰበጣጥረው በመፈቃቀር እና በመከባበር በሠላም አብረው የሚኖሩባት የብሔር ብሔረሰቦች ከተማ ናት፡፡