አቶ ኡሞድ ሳሙኤል ኡከች
		አቶ ኡሞድ ሳሙኤል ኡከች
የጋምቤላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሥራ አስኪያጅ
					follow me
					
				
			- ትምህርትደረጃቸው የማስተርስ ዲግሪ በልማት ፖሊስ
 - ከዚህ በፊት የሰሩባቸው መ/ቤቶች
 
- በመምህርነት ሙያ
 - በክልሉ ቴከ/ሙ/ት/ሥ/ኤጀንሲ በባለሙያነት፤
 - በክልሉ ፀረ ሙስና ኮሚሽን በባለሙያነት
 - በክልሉ የሥ/ዕ/ፈ/ም/ዋስ/ቢሮ በምክትል ቢሮ ኃላፊነትና በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የጋምቤላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ በመሆን እያገለገሉ ነው፡፡