አቶ ኡሞድ ኡሜድ ኡፑሎ

አቶ ኡሞድ ኡሜድ ኡፑሎ

የጋምቤላ ከተማ መስተዳደር ገን/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት ኃላፊ

  • 0917548943
  • obangoman823@gmail.com
  • official Since Aug 13 2020
  • Official Portrait Download

follow me

የመጀመሪያ  ዲግሪ በሥራ አመራር  

  • በቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል፣በክልሉ ዓቃቤ ህግ በባለሙያነት፣በክልሉ ስፖርት ኮሚሽን በባለሙያነት፣በአቦቦ ወረዳ በስፖርት ጽ/ቤት በባለሙያነት፣በጋምቤላ ወረዳ በስፖርት ጽ/ቤት በባለሙያነት፣በክልሉ ስፖርት ኮሚሽን በስፖርት ባለሙያነት፣በጋምቤላ ከተማ መስተዳድር የወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ  ደግሞ   የጋምቤላ ከተማ መስተዳደር ገን/ኢኮ/ልማ/ጽ/ቤት  ኃላፊ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡