አቶ ኡጁሉ ጊሎ ኡጁሉ

ማስተርስ ዲግሪ በኮችንግ ኤንድ ትራፒ ሳይንስ
በዩኒቨርሲቲ እና በኮሌጅ በመምህርነት ሙያ፣የክልሉ ሥራ ዕድል ፈጠራ ምግብ ዋስትና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ፣የኦፔኖ ፖሊ ቴክኒክ ምክትል አካዳሚክ ዲን በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የጋምቤላ ከተማ መስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የፐብ/ሰር/ሰ/ሀብ/ልማ/ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡
ማስተርስ ዲግሪ በኮችንግ ኤንድ ትራፒ ሳይንስ
በዩኒቨርሲቲ እና በኮሌጅ በመምህርነት ሙያ፣የክልሉ ሥራ ዕድል ፈጠራ ምግብ ዋስትና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ፣የኦፔኖ ፖሊ ቴክኒክ ምክትል አካዳሚክ ዲን በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የጋምቤላ ከተማ መስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የፐብ/ሰር/ሰ/ሀብ/ልማ/ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡