አቶ ኡጁሉ ኡፒየው
		የመጀመሪያ ማስተርስ ዲግሪ በዲቨሎፕመንት ማናጅመንት
- ለ6 ተከታታይ ዓመታት በመምህርነት ሙያ፣
 - የአቦቦ ወረዳ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ፣
 - የአቦቦ ወረዳ መስተዳድር ጽ/ቤት ኃላፊ፣
 - በአቦቦ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ፣
 - የአቦቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፣
 - የአኙዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የትምህርት መምሪያ ኃላፊ ሆነው ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የጋምቤላ ከተማ መስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡